ታህሳስ 12, 2015 የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ለተቋማት፣ አጋርና ባለድርሻ አካላት እንዲሁም በፓርኩ ውስጥ በመግባት ፈር ቀዳጅ ለሆነው ለሪች ላንድ ባዮ ኬሚካል ፕሮዳክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ዕውቅና ተሰጧል። የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ህዳር 17/2015 ዓ.ም በባህር ዳር ከተማ ባዘጋጀው የቡሬ የተቀናጀ አግሮ-ኢንዱስትሪ ፓርክ የማስተዋወቅና ባለሀብቶችን የመሳብ ታላቅ ፎረም ላይ የቡሬ የተቀናጀ አግሮ-ኢንዱስትሪ ፓርክ በተሟላ መልኩ ወደ ስራ እንዲገባ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ላበረከቱ ተቋማት፣ አጋርና ባለድርሻ አካላት እንዲሁም በፓርኩ ውስጥ በመግባት ፈር ቀዳጅ ለሆነው ለሪች ላንድ ባዮ ኬሚካል ፕሮዳክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ዕውቅና ተሰጧል። ኑ በቡሬ የተቀናጀ አግሮ-ኢንዱስትሪ ፓርክ ኢንቨስት ያድርጉ!! የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን።
ታህሳስ 12, 2015 በቡሬ የተቀናጀ አግሮ-ኢንዱስትሪ ፓርክ የማስተዋወቅና ባለሀብቶችን የመሳብ ታላቅ ፎረም ላይ ባለሀብቶች በቡሬ የተቀናጀ አግሮ-ኢንዱስትሪ ፓርክ ገብተው ኢንቨስት እንዲያደርጉ የሚያነሳሳ መዝሙር በህፃናት አቀርብ። በቡሬ የተቀናጀ አግሮ-ኢንዱስትሪ ፓርክ የማስተዋወቅና ባለሀብቶችን የመሳብ ታላቅ ፎረም ላይ ባለሀብቶች በቡሬ የተቀናጀ አግሮ-ኢንዱስትሪ ፓርክ ገብተው ኢንቨስት እንዲያደርጉ የሚያነሳሳ መዝሙር በህፃናት ሲቀርብ። ኑ በቡሬ የተቀናጀ አግሮ-ኢንዱስትሪ ፓርክ ኢንቨስት ያድርጉ!! የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን።
ታህሳስ 12, 2015 ውድ ኢንቨስተሮቻችን የመሰረተ ልማቶች በተሟሉለት የቡሬ የተቀናጀ አግሮ-ኢንዱስትሪ ፓርክን ኑ እና በጋራ እናልማ ። ተዘርዝሮ የማያልቅ የተቀናጁና ዘመናዊ መሰረተ ልማቶች የተሟሉለት የቡሬ የተቀናጀ አግሮ-ኢንዱስትሪ ፓርክ በ260 ሄክታር መሬት ላይ የለማ ሲሆን 168 ሄክታር መሬት ለግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ዝግጁ ተደርጓል።